
አስደሳች ዜና!✨
ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ከአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) ጋር በመተባበር ”ከደጀን አምባ” የተሰኘ የቴሌቪዥን ፕሮግራም ሊጀምር ነው።
በፕሮግራሙ የዩኒቨርስቲያችን የአካዳሚክ፣ የምርምር፣ የቴክኖሎጂ ሽግግር እና የማህበረሰብ አገልግሎት ስራዎች የሚቀርቡበት ሲሆን፤
🗓️ የመጀመሪያው ስርጭት፡
ማክሰኞ ሰኔ 9/2018 ዓ.ም በ12፡30 ይጀምራል።
የድጋሚ ስርጭት፤
ረቡዕ ጠዋት 2፡30
አርብ ከሰዓት 7፡30 ይተላለፋል ።
ይጠብቁን!!


