በተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ወርክሾፕ ተካሄደ በደባርቅ ዩኒቨርስቲ ተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ በአይነቱ የመጀመሪያ የሆነ “1st Annual Science and Technology Workshop” መጋቢት 30/2017 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲው አመራሮች፣ ከደባርቅ ከተማ አስተዳደርና ከሰሜን ጎንደር ዞን ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ተካሂዷል፡፡ በወርክሾፑ …
ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን በደማቅ ስነ-ስርዓት አስመረቀ ዩኒቨርሲቲው በመደበኛው በቅድመ ምረቃ መርሃ-ግብር ለስድስተኛ ጊዜ በድህረ-በምረቃ መርሃ-ግብር ለመጀመሪያ ጊዜ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች የካቲት 29/2017 ዓ.ም በደማቅ ስነ-ስርዓት አስመርቋል፡፡ በቅድመ ምረቃ መርሃ-ግብር በአራት ኮሌጆች በ24 ትምህርት ክፍሎች 410፣ በድህረ-ምረቃ መርሃ-ግብር በቱሪዝምና ሆቴል ማኔጅመንት 6፣ …


