ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛና በተከታታይ የትምህርት መርሐ-ግብሮች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ሰኔ 20/2018 ዓ.ም በደማቅ ሥነ-ሥርዓት አስመርቋል። በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ፣ የተመራቂ ወላጆችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች የተገኙ ሲሆን፤ በዕለቱ በመጀመሪያና በሁለተኛ ዲግሪ 121 ሴት እንዲሁም 181 ወንድ በድምሩ 302 ተማሪዎች ተመርቀዋል። በዕለቱ …
የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓልን ምክንያት በማድረግ ለተማሪዎች በተዘጋጀው የምሳ መርሃ-ግብር ላይ የዩኒቨርስቲው ፕሬዘዳንቶች ጨምሮ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች፣ የ7ቱ ከዘራ የሀገር ሽማግሌዎች፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አገልጋዮች፣ የዩኒቨርሲቲው የተማሪዎች ህብረት አመራሮችና ስራ አስፈፃሚዎች በተማሪዎች የምግብ አዳራሽ ተገኝተው ከተማሪዎች ጋር በዓሉን አክብረዋል፡፡ …
በደባርቅ ዩኒቨርሲቲ በወርኃ ታህሳስ 2018 ዓ.ም የተከናወኑ አበይት ተግባራት፤
የደባርቅ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች የባህልና ኪነጥበብ ክበብ ምስረታ መርኃ- ግብር የዩኒቨርስቲው ከፍተኛ አመራሮች፣ ዳይሬክተሮች፣ የኮሌጅ ዲኖች፣ መምህራን፣ የአስ/ሰራተኞች፣ ተማሪዎች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው ታዳሚዎች በተገኙበት ጥር 2/2018 ዓ.ም በይፋ ተካሂዷል። በምስረታ መርሃ -ግብሩ መግቢያ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የዩኒቨርስቲው ፕሬዚዳንት አስማማው ዘገዬ (ዶ/ር) …
“ከዳሎል እስከ ራስ ደጀን ትብብር” በሚል መሪ ቃል በደባርቅ ዩኒቨርሲቲ እና በሰመራ ዩኒቨርሲቲ መካከል የትብብር ስምምነት ተፈረመ ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ከሰመራ ዩኒቨርሲቲ ጋር የልህቀት ማዕከላት ተኮር የሆነ ስትራቴጅካዊ ትብብር ለማድረግና በአጋርነት ለመስራት የሚያስችል ስምምነት ጥቅምት 4/2018 ዓ.ም ተፈራረመ። ”ከዳሎል እስከ ራስ …
ለደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ በሙሉ እንኳን ደስ አለን! በት/ት ሚኒስቴርና በአጋር አካላት አዘጋጅነት በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጅ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄ በሚገኘዉ 10ኛዉ አገር አቀፍ የሳይንስና ኢንጅነሪንግ የፈጠራ ዉድድር ደባርቅ ዩኒቨረሲቲ STEM ማዕከል ከሁሉም የዪኒቨርሲቲ ማዕከላት ጋር ተወዳድረን 3ኛ ደረጃ ሆነናል። ተማሪ መሳፍንት …
የደባርቅ ዩኒቨርሲቲ የሳይንስ፣ የቴክኖሎጂ፣ የኢንጂነሪንግ እና የሂሳብ (STEM) ማዕከል ከህዳር 1-4/2018 ዓ.ም በተካሄደው 10ኛው ብሔራዊ የሳይንስ እና የኢንጂነሪንግ ውድድር ሶስተኛ ደረጃን መያዙ ታውቋል።ውድድሩን ትምህርት ሚኒስቴር ከቁልፍ አጋር አካላት ጋር በመተባበር ያዘጋጀው ሲሆን በውድድሩ ከመላው ኢትዮጵያ የተውጣጡ የSTEM ማዕከላት የተሰባሰቡት እንደነበር …
በደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት የቀጠለ ሲሆን ዛሬ ህዳር 14/2018 ዓ.ም የ2018 ተመራቂ ተማሪዎች ለምርቃን የ75 ቀናት ቀርተውናል በዓልን አክብረዋል!! Debark University GC-2026 — 75 Days Left Celebration! November 23, 2025, Office of Public and international Relations
ደባርቅ ዩኒቨርሲቲና ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ያላቸውን መልካም ግንኙነት የበለጠ ማጠናከር ዋና ዓላማው ያደረገ የወዳጅነት የእግር ኳስ ጨዋታ ህዳር 13/2018 ዓ.ም አካሂደዋል፡፡ በሁለቱም የዩኒቨርሲቲ ቡድኖች መካከል የተካሄደው ጨዋታ ተመልካችችንም ሆነ ተጫዋቾችን ያዝናና እና ጥሩ ስሜትን የፈጠረ ሲሆን፣ ጨዋታው 0 ለ 0 በሆነ …
ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ በቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ እና በቢዝነስ ኢንኩቤሽን ማዕከል አስተባባሪነት ‘ስራ ፈጠራ ለእድገት፤ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ መንገዱን ይመራል!’ (‘Entrepreneurship for Growth, Debark University Leads the Way!’) በሚል መሪ ቃል ከህዳር 26/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለአምስት ቀናት የሚዘልቅ የስራ ፈጠራ ሳምንት እያከበረ ይገኛል፡፡ በዚህ …









