“ከዳሎል እስከ ራስ ደጀን ትብብር” በሚል መሪ ቃል በደባርቅ ዩኒቨርሲቲ እና በሰመራ ዩኒቨርሲቲ መካከል የትብብር ስምምነት ተፈረመ ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ከሰመራ ዩኒቨርሲቲ ጋር የልህቀት ማዕከላት ተኮር የሆነ ስትራቴጅካዊ ትብብር ለማድረግና በአጋርነት ለመስራት የሚያስችል ስምምነት ጥቅምት 4/2018 ዓ.ም ተፈራረመ። ”ከዳሎል እስከ ራስ …
ለደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ በሙሉ እንኳን ደስ አለን! በት/ት ሚኒስቴርና በአጋር አካላት አዘጋጅነት በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጅ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄ በሚገኘዉ 10ኛዉ አገር አቀፍ የሳይንስና ኢንጅነሪንግ የፈጠራ ዉድድር ደባርቅ ዩኒቨረሲቲ STEM ማዕከል ከሁሉም የዪኒቨርሲቲ ማዕከላት ጋር ተወዳድረን 3ኛ ደረጃ ሆነናል። ተማሪ መሳፍንት …
የደባርቅ ዩኒቨርሲቲ የሳይንስ፣ የቴክኖሎጂ፣ የኢንጂነሪንግ እና የሂሳብ (STEM) ማዕከል ከህዳር 1-4/2018 ዓ.ም በተካሄደው 10ኛው ብሔራዊ የሳይንስ እና የኢንጂነሪንግ ውድድር ሶስተኛ ደረጃን መያዙ ታውቋል።ውድድሩን ትምህርት ሚኒስቴር ከቁልፍ አጋር አካላት ጋር በመተባበር ያዘጋጀው ሲሆን በውድድሩ ከመላው ኢትዮጵያ የተውጣጡ የSTEM ማዕከላት የተሰባሰቡት እንደነበር …
በደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት የቀጠለ ሲሆን ዛሬ ህዳር 14/2018 ዓ.ም የ2018 ተመራቂ ተማሪዎች ለምርቃን የ75 ቀናት ቀርተውናል በዓልን አክብረዋል!! Debark University GC-2026 — 75 Days Left Celebration! November 23, 2025, Office of Public and international Relations
ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ በቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ እና በቢዝነስ ኢንኩቤሽን ማዕከል አስተባባሪነት ‘ስራ ፈጠራ ለእድገት፤ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ መንገዱን ይመራል!’ (‘Entrepreneurship for Growth, Debark University Leads the Way!’) በሚል መሪ ቃል ከህዳር 26/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለአምስት ቀናት የሚዘልቅ የስራ ፈጠራ ሳምንት እያከበረ ይገኛል፡፡ በዚህ …
ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ከጎንደር ዩኒቨርሲቲ በወሰደው ተሞክሮ መነሻነት በሰላም ሚኒስትር እና በትምህርት ሚኒስትር በሁሉም ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እንዲተገበር አቅጣጫ መሰጠቱን ተከትሎ፤ “ራስ ደጀን የቃል-ኪዳን ቤተሰብ ትስስር” መፈጠሩን የሚያበስር የመጀመሪያ ዙር የትውውቅና ፊርማ ስነ-ስርዓት ህዳር 28/2018 ዓ.ም አካሂዷል፡፡ በመርኃ ግብሩ የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ …
በደባርቅ ዩኒቨርሲቲ የአለም አቀፍ፣ የምርምርና ትብብር ዳይሬክቶሬት አስተባባሪነት የሰሜን ተራሮችና አካባቢው ፀጋና ተግዳሮቶች ላይ በትኩረት የሚሰራ የጥናት ማዕከል ለማቋቋም ያለመ ውይይት ትላንት መስከረም 22/2018 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ በተገኙበት ተካሄዷል ። ዶ/ር አስማማው ዘገዬ (የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚደንት) በውይይቱ መክፈቻ ዩኒቨርስቲው በመማር-ማስተማር በምርምርና …
ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ የሰሜን ተራራዎች ብሔራዊ ፓርክን ለማልማት እና ለመጠበቅ በሚያስችል ውይይት በመሳተፍ ላይ ነው። ውይይቱ የተዘጋጀው በአማራ ክልል ባሕል እና ቱሪዝም ቢሮ ሲሆን ደባርቅ ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ የቱሪዝም ሚኒስቴር ፣ የኢትዮጵያ ዱር እንስሳት ባለስልጣን እና የኢትዮጵያ ቅርስ ጥበቃ ባለሥልጣን መሳተፋቸው ለማወቅ …
የዩኒቨርሲቲውን ተልዕኮና ራዕይ ለማሳካት በተቋሙ የአካዳሚክ አመራሮች የማቀድ ፣ የመምራት ፣ምዘናና ውሳኔ የመስጠት ክህሎታቸውን ለማሻሻል የሚያግዝ ተግባር ተኮር ስልጠና ሰኔ 7/2017 መሰጠት ጀምሯል። በስልጠናው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር አስማማው ዘገየ የተቋማችን ተልዕኮና ራዕይ ለማሳካት በአመራር ጥበብ የተገነባ መሪ …
የደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲው ለመጀመሪያ ጊዜ የባህል ቀንን የዩኒቨርሲቲው የስራ ኃላፊዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ሰኔ 1/2017 ዓ.ም በተለያዩ ዝግጅቶች አክብረዋል። በዝግጅቱ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የአካዳሚክ፣ ምርምር፣ ቴክኖሎጂ ሽግግር እና ማህበረሰብ አገልግሎት ም/ል ፕሬዚዳንት ዶ/ጋሻው ግስሙ ተማሪዎች የባህል ቀን …










