
በደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት
በደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት የቀጠለ ሲሆን ዛሬ ህዳር 14/2018 ዓ.ም የ2018 ተመራቂ ተማሪዎች ለምርቃን የ75 ቀናት ቀርተውናል በዓልን አክብረዋል!!
Debark University GC-2026 — 75 Days Left Celebration!
November 23, 2025,
Office of Public and international Relations



