ደባርቅ ዩኒቨርሲቲና ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ያላቸውን መልካም ግንኙነት የበለጠ ማጠናከር ዋና ዓላማው ያደረገ የወዳጅነት የእግር ኳስ ጨዋታ ህዳር 13/2018 ዓ.ም አካሂደዋል፡፡ በሁለቱም የዩኒቨርሲቲ ቡድኖች መካከል የተካሄደው ጨዋታ ተመልካችችንም ሆነ ተጫዋቾችን ያዝናና እና ጥሩ ስሜትን የፈጠረ ሲሆን፣ ጨዋታው 0 ለ 0 በሆነ …
ደባርቅ ዩኒቨርሲቲን የትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርትን ለማጠናከር ኢ-ትምህርት (e-SHE) ፕሮጀክት አካል ሆኖ ኢ-ትምህርትን ለማሳደግ ተነሳሽነት በመተግበር ላይ ነው። ይህ የባለብዙ ባለድርሻ አካላት ተነሳሽነት ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ከማስተርካርድ ፋውንዴሽን፣ ከአሪዞና ስቴት ዩኒቨርሲቲ፣ ሻያሾን ኃ.የተ.የግ.ማ. እና ከ50 የኢትዮጵያ ፐብሊክ ዩኒቨርሲቲዎች ጋር በመተባበር …


